Tag: Amharic

የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)ን አዲስ የሙዚቃ አልበም ከማዳመጥ ጋር ተያይዞ ወጣቶች መታሰራቸውን የሚገልጹ መጃዎች ከተለያዩ ምስሎች ጋር ተያይዘው በማህበራዊ
በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በፌስቡክ ገጾች ላይ አንድ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የሚያሳይ ምስል "በፋኖ የተማረከ ነው" ተብሎ በስፋት እየተሰራጨ ይገኛል።
በኢትዮጵያ የሄፓታይተስ ኤ እና ሲ ቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ እንደሆነ በመግለጽ የጀበና ቡና ነጋዴዎች እና ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የሚገልጽ መረጃ በቲክቶክ
በሙስና የተጠረጠሩ ሰዎች ወደ ማረሚያ ቤት እየገቡ እንደሆነ በመግለጽ ታራሚዎች ንብረቶቻቸውን ከስርቆት እንዲጠብቁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማሳሰቢያ መስጠቱ ያሳያል
ከሰባ ሰባት ሺህ (77,000) እና ስድሳ ዘጠኝ ሺህ (69,000) በላይ ተከታይ ያላቸው የቲክቶክ ገጾች “አስደንጋጭ ሰበር ዜና” ከሚል የጽሑፍ መግለጫ
“Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ” የሚል ስያሜ ያለው 189ሺህ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገጽ “በአንድ ሰዓት ውጊያ ብቻ በአብርሃጅራ የተማረከ የመሳሪያ ብዛት
በአማራ ክልል መንግስት እና የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ተብሎ በሚጠራው ቡድን መካከል የጋራ ስምምነት በተፈረመበት መድረክ ላይ የተገኙ ሁለት የውጪ
ቲክቶክ ፣ ፌስቡክንና ኤክስን ጨምሮ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በአፋር ክልል ተኩስ እንደጀመረ / የተኩስ ልውውጥ
በአርሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ አማኞች ተገድለዋል ከሚል ዜና ጋር ሁለት ምስሎች በፌስቡክ ተሰራጭቷል።
በፌስቡክ ገጽ የተላለፈ በአማራ ክልል የሚገኙ ታጣቂ ኃይሎች ZU 23 የሚባል ታንክ በእጃቸው እንዳስገቡ ከሚገልጽ መረጃ ጋር አንድ ምስል በስፋት

ABOUT MFC

MultiFactCheck

(MFC) is an independent fact-checking organization which is launched to pin-point, track-down, scrutinize, investigate, interrogate, publish and distribute the factual accuracy of claims made by public figures. MFC’s project has geographical priorities. Our work mainly focuses on nations in the Horn of Africa and their diaspora community who reside abroad. We operates from various regions of Africa, Europe and North America. Through a multitude of professional proficiency, MFC deploys best practices of journalism, scholarship and expertise in order to flag, investigate and publish a fact.