Tag: Amharic

በሙስና የተጠረጠሩ ሰዎች ወደ ማረሚያ ቤት እየገቡ እንደሆነ በመግለጽ ታራሚዎች ንብረቶቻቸውን ከስርቆት እንዲጠብቁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማሳሰቢያ መስጠቱ ያሳያል
ከሰባ ሰባት ሺህ (77,000) እና ስድሳ ዘጠኝ ሺህ (69,000) በላይ ተከታይ ያላቸው የቲክቶክ ገጾች “አስደንጋጭ ሰበር ዜና” ከሚል የጽሑፍ መግለጫ
“Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ” የሚል ስያሜ ያለው 189ሺህ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገጽ “በአንድ ሰዓት ውጊያ ብቻ በአብርሃጅራ የተማረከ የመሳሪያ ብዛት
በአማራ ክልል መንግስት እና የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ተብሎ በሚጠራው ቡድን መካከል የጋራ ስምምነት በተፈረመበት መድረክ ላይ የተገኙ ሁለት የውጪ
ቲክቶክ ፣ ፌስቡክንና ኤክስን ጨምሮ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በአፋር ክልል ተኩስ እንደጀመረ / የተኩስ ልውውጥ
በአርሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ አማኞች ተገድለዋል ከሚል ዜና ጋር ሁለት ምስሎች በፌስቡክ ተሰራጭቷል።
በፌስቡክ ገጽ የተላለፈ በአማራ ክልል የሚገኙ ታጣቂ ኃይሎች ZU 23 የሚባል ታንክ በእጃቸው እንዳስገቡ ከሚገልጽ መረጃ ጋር አንድ ምስል በስፋት
በድምሩ ከሰባ ሰባት ሺህ (77,000) በላይ ተጠቃሚዎች ያሉት ሁለት የፌስቡክ ገጾች በአማራ ክልል ወሎ ዞን “ጃውሳ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው ቡድን

በፋሲል አረጋይ የተጠቀሰው መረጃ፡ ኢቢሲ በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ በ2016 የችግኝ መርሃ ግብር እያንዳንዷ ችግኝ ያረፈችበትን ቦታ መለየት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ

ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን “የአማራ ህዝብ ተነስቷል። የአማራ አርሶ አደር ሆ ብሎ ወጥቷል” የሚል መረጃ ከአንድ ምስል ጋር ከ224ሺ በላይ ተከታዮች

ABOUT MFC

MultiFactCheck

(MFC) is an independent fact-checking organization which is launched to pin-point, track-down, scrutinize, investigate, interrogate, publish and distribute the factual accuracy of claims made by public figures. MFC’s project has geographical priorities. Our work mainly focuses on nations in the Horn of Africa and their diaspora community who reside abroad. We operates from various regions of Africa, Europe and North America. Through a multitude of professional proficiency, MFC deploys best practices of journalism, scholarship and expertise in order to flag, investigate and publish a fact.